የበርማ ተቃዋሚ ወገን መሪ ለአውሮጳ ያቀረቡት ጥሪ11 ታኅሣሥ 2003ሰኞ፣ ታኅሣሥ 11 2003አውሮጳ እና ጀርመን የበርማ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄን ባንድነት እንዲደግፉ የበርማ የተቃውሞው ወገን መሪ ወይዘሮ ኦንግ ሳን ሱቺ ጠየቁ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግኦንግ ሳን ሱቺምስል APማስታወቂያ የስድሳ አምስት ዓመትዋ የሰላም ኖቤል ተሸላሚ ወይዘሮ ሱ ቺ ከሀያ አንድ ዓመት እስራት እና የቁም እስር በኋላ የተፈቱት ከአንድ ወር በፊት ነዉ። ቶማስ ቤርትላይን አርያም ተክሌ ሸዋዬ ለገሠ