1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

  የበኒሻንጉል ግጭት

ረቡዕ፣ መጋቢት 30 2012

ነዋሪዎቹ እንደሚሉት በአካባቢዉ የሰፈረዉ ፀጥታ አስከባሪ ኃይል እስካሁን ግጭቱን ማስቆም አልቻለም ወይም አልፈለገም።ነዋሪዎቹ እንደሚሉት በግጭቱ በትንሽ ግምት 8 ሰዉ ተገድሏል

Äthiopien - Benishangul Gumuz Regionalpolizeikommissar Mohammed Amnidil
ምስል፦ DW/N. Dessalegn

በበኒ ሻንጉል ግጭት 8 ሰዉ ተገደለ

This browser does not support the audio element.

 በኒ ሻንጉል ጉሙዝ መስተዳድር ግልገል በለስ በተባለዉ ከተማ ባለፈዉ ሳምንት አርብ የተቀሰቀሰዉ ግጭት የጎሳ መልክና ባሕሪ ተላብሶ ወደተለያዩ የገጠር ቀበሌዎች መዛመቱን ነዋሪዎቹ አስታወቁ።ነዋሪዎቹ እንደሚሉት በአካባቢዉ የሰፈረዉ ፀጥታ አስከባሪ ኃይል እስካሁን ግጭቱን ማስቆም አልቻለም ወይም አልፈለገም።ነዋሪዎቹ እንደሚሉት በግጭቱ በትንሽ ግምት 8 ሰዉ ተገድሏል።የበኒሻንጉል ጉሙዝ ፖሊስ ኮሚሽነር መሐመድ አምደኒል ግን ፖሊስ የደረሰዉን ጉዳት መጠን ገና «እያጣራ ነዉ።» ይላሉ።

ነጋሳ ደሳለኝ 

ነጋሽ መሐመድ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW