1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የበኒ ሻንጉል ተቀናቃኝ ፓርቲዎች ዉዝግብ

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 15 2011

የበኒ ሻንጉል ሕዝብ ነፃነት ንቅናቄ ለሠላምና ለዴሞክራሲ (በሕነንሠዴ) የተሰኘዉ ተቃዋሚ ፓርቲ የክልሉ መስተዳድር የፓርቲዉን መሪዎች፣ አባላትና ደጋፊዎች ያስራል፣ፓርቲዉ እንዳይንቀሳቀስ ያዉካል በማለት ወቀሰ

Asosa, West-Äthiopien und Hauptstadt der Region Benishangul-Gumuz
ምስል privat

የበኒ ሻንጉል የፖለቲካ ፓርቲዎች ዉዝግብ

This browser does not support the audio element.

ምዕራብ ኢትዮጵያ በኒ ሻንጉል ጉሙዝ መስተዳድር የሚንቀሳቀሰዉ የበኒ ሻንጉል ሕዝብ ነፃነት ንቅናቄ ለሠላምና ለዴሞክራሲ (በሕነንሠዴ) የተሰኘዉ ተቃዋሚ ፓርቲ የክልሉ መስተዳድር የፓርቲዉን መሪዎች፣ አባላትና ደጋፊዎች ያስራል፣ፓርቲዉ እንዳይንቀሳቀስ ያዉካል በማለት ወቀሰ።የፓርቲዉ መሪዎች እንደሚሉት በቅርቡ ብቻ 6 የፓርቲዉ ባለስልጣናት ታስረዋል።የበኒ ሻንጉል ጉሙዝ ገዢ ፓርቲ ግን የተቃዋሚዉ ፓርቲን ወቀሳ አልተቀበለዉም።የገዢዉ ፓርቲ መሪዎች እንደሚሉት ሰዎቹ የታሰሩት ግለሰብ ስለከሰሳቸዉ ነዉ።

ነጋሳ ደሳለኝ 

ነጋሽ መሐመድ

ተስፋለም ወልደየስ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW