የበአል ጥቅል አገልግሎት
እሑድ፣ ሚያዝያ 16 2014
ማስታወቂያ
ሐበሻ የምግብ ቤት ለቤት አዳይ ድርጅት የዛሬ ሁለት አመት ስራ የጀመረው በኮረና ወረርሺኝ ምክንያት በነበረው ቤት የመዋል ግዴታ ወቅት እንደሆነ የድርጅቱ መስራችና ስራ አስኪያጅ አቶ ሳሙዲን አብዲሻ ገልጾልናል። በአሁኑ ጊዜ የአገልግሎት አድማሱን በማስፋት ለአመት በአል ለእzn enaለአፍጥር የሚያስፈልጉ ምግቦችና አስፈላጊ ግብአቶችን ቤት ለቤት እንደሚያድል አጫውተውናል። ለፋሲካ በአልም የተለያዩ የአመት በአል ጥቅል አገልግሎቶች እየሰጠ እንደሆን አቶ ሳሙዲን ገልጸውልናል።
ከአስር እስከ አስራ ሰባት ሺ ብር የሚጠይቀው አገልግሎት በተለይ ዝቅተኛ ገቢ ያለው የሕብረተሰብ ክፍል ካለው የኑሮ ውድነት አንጻር አይክብድም አሁን ካለው ተጨባጭ የገበያ ዋጋ ሲነጻጸር የነሱ የተሻለና ሁሉንም በአንዴ የሚያቀርብ መሆኑን አብራርተዋል።
ድርጅቱ ለሙስሊሞች የአፍጥር ፕሮግራም የሚሆኑ አግልግሎቶችም እየሰጠ እንደሆነ አቶ ሳሙዲን ገልጸውልናል።
ዮሃንስ ገብረእግዚአብሄር
እሸቴ በቀለ