የቡሩንዲ ሬፈረንደም
ሐሙስ፣ ግንቦት 9 2010ማስታወቂያ
የንኩሩንዚዛ ውሳኔ ያኔ ሀገሪቱን እከፋ የፖለቲካ ቀውስ ላይ መጣሉ ሲታወስ፣ በቀውሱ ሰበብ 1,200 ሰዎች ሲገደሉ፣ ከ400,000 የሚበልጡ ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል። የቡሩንዲ ተቃዋሚ ቡድኖች ሕዝቡ ከሬፈረንደሙ እንዲርቅ ጥሪ አስተላልፈዋል። ውሳኔ ሕዝብ በቡሩንዲ ውጥረቱ ይበልጡን እንዲካረር አድርጓል።
አርያም ተክሌ/አፖሊኔር ኒዪሮራ
ነጋሽ መሀመድ