1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቡርጂ እና የጉጂ ብሔርብሔረሰቦች ግጭት

ሰኞ፣ መስከረም 8 2010

በደቡብ ኢትዮጵያ በቡርጂ እና በጉጂ ብሔር ብሔረሰቦች መካከል ከጥቂት ቀናት በፊት ተቀስቅሶ የነበረው ግጭት የመንግሥት ሰራዊት ገብቶ ሁኔታዎችን ካረጋጋ በኋላ በወቅቱ መቆሙን የወረዳው አስተዳዳሪ አስታወቁ። በግጭቱ በሰዎች እና በእህል ላይ ጉዳት እንደደረሰ፣ የሞተም እንዳለ የሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ ባለስልጣን እና ያካባቢው ነዋሪ ገልጸዋል።

12.06.2013 DW Online Karten Basis Äthiopien Englisch

በወቅቱ ግጭቱን የማርገቡ ጥረት የተሳካ ይመስላል።

This browser does not support the audio element.


 ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW