ፖለቲካየቡርጂ እና የጉጂ ብሔርብሔረሰቦች ግጭት8 መስከረም 2010ሰኞ፣ መስከረም 8 2010በደቡብ ኢትዮጵያ በቡርጂ እና በጉጂ ብሔር ብሔረሰቦች መካከል ከጥቂት ቀናት በፊት ተቀስቅሶ የነበረው ግጭት የመንግሥት ሰራዊት ገብቶ ሁኔታዎችን ካረጋጋ በኋላ በወቅቱ መቆሙን የወረዳው አስተዳዳሪ አስታወቁ። በግጭቱ በሰዎች እና በእህል ላይ ጉዳት እንደደረሰ፣ የሞተም እንዳለ የሶሻል ዴሞክራቲክ ፓርቲ ባለስልጣን እና ያካባቢው ነዋሪ ገልጸዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያበወቅቱ ግጭቱን የማርገቡ ጥረት የተሳካ ይመስላል።This browser does not support the audio element. ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አርያም ተክሌ ነጋሽ መሀመድ