የቡሽ በመካከለኛዉ ምስራቅ የሰላም ጥረት30 ታኅሣሥ 2000ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 30 2000የዩናይትድስቴትሱ ፕሪዝደንት ጆርጅ ቡሽ የመካከለኛዉ ምስራቅ ጉብኝታቸዉን ዛሪ ከቴላቪቭ ጀምረዋል። የጉብኝታቸዉ መጀመርያ ባደረጉዋት በእስራኤል ቴላቪቭ በሚገኘዉ አየር ጣብያ ሲደርሱ ፕሪዝደንት ሺሞን ፔሪስ ጠቅላይ ሚኒስትር ኤሁድ ኦልመርት፣ እና የእስራኤል ከፍተኛ ባለስልጣናት አቀባበል አድርገዋላቸዋልማገናኛዉን ኮፒ አድርግቡሽ በቴላቪቭምስል APማስታወቂያቡሽ ጉብኝታቸዉን በመቀጠል በምዕራብ ዩርዳኖስ ዳርቻ በክዊት በባህሪን በየተባበሩት አረብ ኤሜሪት፣ በሳዉዲ አረብያና በግብጽ ጎራ እንደሚሉ ተገልጾአል። ቡሽ ዘመነ ስልጣናቸዉን ለማስረከብ አመት ካነሰ ግዜ ሲቀራቸዉ አካባቢዉን ማስታወሳቸዉ ለትችት ዳርጎአቸዋል። ዝርዝሩን አዜብ ታደሰ