የቡድን ሀያ ጉባኤ ፍፃሜ
ዓርብ፣ መጋቢት 25 2001ማስታወቂያ
በጉባኤው ማጠቃለያ ላይ እንደተመለከተው በኢኮኖሚው ቀስው ሰበብ በመንገዳገድ ላይ ያሉ አገራትን ለሚረዱት ለIMF ና ለሌሎች የገንዘብ ተቋማት ከአንድ ትሪሊዮን ዶላር በላይ የገንዘብ ዕርድታ ለመስጠት ቡድኑ ተስማምቷል ። ጉባኤው ከዚህ ሌላ ቀረጥ ያልተከፈለበትን ገንዘብ የሚያስቀምጡ ባለሀብቶች ባንኮችና ሀገራት ላይ የተጠናከረ ቁጥጥር እንደሚያደርጉ አስታውቋል ። የጉባኤው ውጤት ከተሳታፊዎቹ አብዛኛዎቹን አርክቷል ።
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኃላ