1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች

ዓርብ፣ ኅዳር 3 2014

ወጣት ኦልብራይት ወ/መስቀል እና መድሃኒት ብረሃኑ በሀዋሳ ከተማ ወሊማ በተባለው የሲዳማ የባህል ቡድን አባል በመሆን ባህላዊ ውዝዋዜ እያቀረቡ ከሚገኙ የቡድኑ አባላት መካከል ናቸው ።

Äthiopien | Cultural Dancers in Hawassa
ምስል S.Wegayehu/DW

ዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች

This browser does not support the audio element.

ወጣት ኦልብራይት ወ/መስቀል እና መድሃኒት ብረሃኑ በሀዋሳ ከተማ ወሊማ በተባለው የሲዳማ የባህል ቡድን አባል በመሆን ባህላዊ ውዝዋዜ እያቀረቡ ከሚገኙ የቡድኑ አባላት መካከል ናቸው። ወጣቶቹ በቡድኑ ውስጥ ተሳትፎ ማድረግ የጀመሩት ለባህላዊ ጭፈራ ባደረባቸው ፍቅር የተነሳ ቢሆንም አሁን ላይ ግን ዘርፉ የገቢ ምንጭ ጭምር እየሆናቸው እንደሚገኝ ይናገራሉ ። አንድ ቀን ሀገራቸውን ወክለው ባህላቸውን ማስተዋወቅ ይሻሉ።የሀዋሳ የዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች ዘጋቢያችን ሊሻን ዳኜ ከወጣቶቹ ጋር ተከታዩን ቆይታ አድርጋለች።

ሊሻን ዳኜ 
ሸዋንግዛው ወጋየሁ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW