1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የባህር ዛፍ /ቀላሚጦስ

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 25 2002

የባህር ዛፍ ወደኢትዮጵያ ከገባበት መሠረታዊ ምክንያት አኳያ ዛሬም ግዳጁን እየተወጣ የሚገኝ ተክል እንደሆነ የደን ዘርፍ ባለሙያዎች ይናገራሉ።

ምስል picture-alliance/ dpa

በአንፃሩ አንዳንድ ወገኖች ስለየባህር ዛፍ ጎጂ ጎኖች እንጂ በጎ አገልግሎቶች ሲናገሩ አይደመጥም። የባህር ዛፍ ፈጥሮ አድጎ ለአገልግሎት የመቅረቡን ያህል፤ የዊሃ ፍጆታዉ፤ ለተጎራባች ተክሎች ተቀናቃኝነቱ በከፍተኛ ደረጃ ይተቻል። የደን ሃብት ባለሙያ ደግሞ ስለየባህር ዛፍ የሚነገረዉ ሁሉ በጥናት ያልተደገፈ ተራ አሉባልታ ነዉ ሲሉ ይሞግቱለታል።

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW