የባለሃብቱ የእስፖርት ማዕከል የሚነሣ መሆኑ ያስከተለው ቅሬታ10 ግንቦት 2007ሰኞ፣ ግንቦት 10 2007ከዩናይትድ ስቴትስ ከተመለሱ ትውልደ- ኢትዮጵያውያን ባለሃብቶች መካከል አንድ የእስፖርት ማዕከል አቋቁመው ይሠሩና ያሠሩ የነበሩ ባለሙያ አንድ እክል እንዳጋጠማቸው ፤ ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ የላከልን ዘገባ ያስረዳል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል APማስታወቂያ ከብሥራተ ገብርኤል ጀርባ፣ ለታዳጊ ወጣቶች(ወንዶች ልጆችና ልጃገረዶች) የተዘጋጀው የእስፖርት ማዕከል እንዲነሣ የሚደረግ በመሆኑ አሠልጣኞችን ፣ ሠልጣኞችንና ባለቤቱን ቅር ሳያሰኝ አልቀረም ። ማዕከሉ የሚነሣበት ምክንያት ምን ይሆን? ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዘገባ ልኮልናል። ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ተክሌ የኋላ አርያም ተክሌ