1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የባለሃብቱ የእስፖርት ማዕከል የሚነሣ መሆኑ ያስከተለው ቅሬታ

ሰኞ፣ ግንቦት 10 2007

ከዩናይትድ ስቴትስ ከተመለሱ ትውልደ- ኢትዮጵያውያን ባለሃብቶች መካከል አንድ የእስፖርት ማዕከል አቋቁመው ይሠሩና ያሠሩ የነበሩ ባለሙያ አንድ እክል እንዳጋጠማቸው ፤ ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ የላከልን ዘገባ ያስረዳል።

Tennisschläger
ምስል AP

ከብሥራተ ገብርኤል ጀርባ፣ ለታዳጊ ወጣቶች(ወንዶች ልጆችና ልጃገረዶች) የተዘጋጀው የእስፖርት ማዕከል እንዲነሣ የሚደረግ በመሆኑ አሠልጣኞችን ፣ ሠልጣኞችንና ባለቤቱን ቅር ሳያሰኝ አልቀረም ። ማዕከሉ የሚነሣበት ምክንያት ምን ይሆን? ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW