1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የባሊው የዓለም ንግድ ድርጅት ስምምነት እና የጠበብት አስተያየት

ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 1 2006

በኢንዶኔሽያ የባሊ ደሴት ዋና ከተማ ኑሳ ዱዎ የዓለም ሀገራት የንግድ ሚንስትሮች የዓለም የንግድ ድርጅት በዓለም አቀፍ ንግድ ላይ ያቀረበውን ሰነድ ባለፈው ቅዳሜ ያፀደቁበት ስምምነት የሀገራቱን የኤኮኖሚ ዕድገት

ምስል SONNY TUMBELAKA/AFP/Getty Images

ሊያነቃቃ እንደሚችል የምጣኔ ሀብት ጠበብት አስታወቁ። እንደ ጠበብቱ አስተያየት፣ እአአ በ 1995 ዓም የተቋቋመው የዓለም ንግድ ድርጅት ባለፈው ሳምንት የደረሰው ስምምነት ትልቅ ትርጓሜ ይዞዋል። በባሊው ስምምነት መሠረት፣ በሀገራት የንግድ ልውውጥ መካከል ተደቅነው የቆዩ መሰናክሎች፣ በተለይም ቢሮክራሲያዊ አሰራሮች ይወገዳሉ።

ክርስቲያን ኢግናትሲ/ ይልማ ኃይለ ሚካኤል

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW