የባሊው የዓለም ንግድ ድርጅት ስምምነት እና የጠበብት አስተያየት
ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 1 2006ማስታወቂያ
ሊያነቃቃ እንደሚችል የምጣኔ ሀብት ጠበብት አስታወቁ። እንደ ጠበብቱ አስተያየት፣ እአአ በ 1995 ዓም የተቋቋመው የዓለም ንግድ ድርጅት ባለፈው ሳምንት የደረሰው ስምምነት ትልቅ ትርጓሜ ይዞዋል። በባሊው ስምምነት መሠረት፣ በሀገራት የንግድ ልውውጥ መካከል ተደቅነው የቆዩ መሰናክሎች፣ በተለይም ቢሮክራሲያዊ አሰራሮች ይወገዳሉ።
ክርስቲያን ኢግናትሲ/ ይልማ ኃይለ ሚካኤል
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ