1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የባሌ ሮቤ ከተማ ወቅታዊ ሁኔታ 

ሰኞ፣ ጥቅምት 17 2012

የከተማዋ ከንቲባ እና አንድ ሐይማኖታዊ መሪ ግን ተላለፈ የተባለው ትዕዛዝ የባሌን ሕዝብም ሆነ የሮቤን ከተማ አይወክልም ባይ ናቸው። ታምራት ዲንሳ ተጨማሪ ዘገባ አለው። 

Karte Äthiopien englisch

ስጋት በባሌ ሮቤ ከተማ

This browser does not support the audio element.

በተቃውሞ  ስትናጥ በሰነበተችው በባሌ ሮቤ ከተማ የተሰበሰቡ ሰዎች ከሌሎች ብሔር አባላት መገበያየት፣ ቤት መሸጥና እና ማከራየትን የሚያግድ ትዕዛዝ ካስተላለፉ በኋላ ከተማዋ አሁንም ሥጋት ላይ ነች። የከተማዋ ከንቲባ እና አንድ ሐይማኖታዊ መሪ ግን ተላለፈ የተባለው ትዕዛዝ የባሌን ሕዝብም ሆነ የሮቤን ከተማ አይወክልም ባይ ናቸው። ታምራት ዲንሳ ተጨማሪ ዘገባ አለው። 
ታምራት ዲንሳ 

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW