የቤልጂግ ምርጫ ና የመንግስት ምስረታ ድርድር
ማክሰኞ፣ ሰኔ 8 2002ማስታወቂያ
ይሁንና ፍሌሚሾችን ከደቡቦቹ ከዋሎኖች የመገንጠል አቋም የያዘው የብሔረተኞቹ ፓርቲ ከሀገሪቱ ምክር ቤት አብላጫውን መቀመጫ ማሸነፉ ቤልጅየም ለሁለት የመከፈል አደጋ ላይ ናት የሚል ስጋት ጭሯል ። ይሁንና እነዚህ ፓርቲዎች በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የተራራቀ አቋም ቢኖራቸውም ጥምር መንግስት ለመመስረት የሚያስችላቸውን ድርድር ጀምረዋል ። ድርድሩ መቼ እንደሚሳካ ከአሁኑ ለመገመት አስቸጋሪ ነው ።
ሂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ