የቤልጅግ የ24 ሰዓት አጠቃላይ የሥራ ማቆም አድማ
ሰኞ፣ ታኅሣሥ 6 2007ማስታወቂያ
የሕዝብ የመጓጓዣ አገልግሎት ፤ አገር አቀፍና ዓለም አቀፍ የበረራ እንዲሁም የወደብ አገልግሎቶች ቀጥ ብለዋል። የቤልጅጉ የሥራ ማቆም አድማ በአውሮፓና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች እንዲሁም ጉባዔዎች ላይ ተጽእኖ ማድረጉ አልቀረም። ስለቤልጅጉ አጠቃላይ የሥራ ማቆም አድማና ስለአውሮፓው ሕብረት የኤኮኖሚ መርሕ የቤልጅጉን ዘጋቢአችንን ገበያው ንጉሤን በስልክ አነጋግሬው ነበር።
ገበያው ንጉሤ
ነጋሽ መሀመድ