1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቤተልሔም የኤሌክትሪክ ሽቦዎች

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 15 2001

ግራጫማው አጥር ዘጠኝ ሜትር ከፍታ ይዞ በርዝመት የተዘረጋ ነው። ከአናቱ ላይ በእስራኤል ወታደሮች የተተከለ እሾሃማ የኤሌክትሪክ ሽቦ ተተብትቦበታል።

የቤተልሔም መተላለፊያ በር
የቤተልሔም መተላለፊያ በርምስል DW/Diana Hodali
ክርስቶስ የተወለደባት የቤተልሔም ከተማ ለአንዳንድ ቤተሰቦች እንግዳ ተቀባይነት መንፈሷን ነፍጋለች ይላል፤ የዶቼ ቬለው ሰባስቲያን በቤቴልሔም ቆይታው እንደታዘበው። ዛሬም በገና ዋዜማ ሳይቀር የቤተልሔም ከተማ ቤተሰቡን በኤሌክትሪክ ሽቦ በተከበበ የግንብ አጥር ገድባ በጭንቀት ውስጥ በመጣል ገለል አድርጋዋለች በማለት ይቀጥላል ጋዜጠኛው በቆይታው ያናገረውን ቤተሰብ ሁናቴ እያጣቀሰ። ዝርዝሩ እንደሚከተለው ተቀናብሯል።
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW