1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቤተሰቦች ግምት እና እስር ቤቶች

ረቡዕ፣ ጥር 9 2010

የኢትዮጵያ መንግሥት 115 እስረኞች ክሳቸዉ ተቋርጦ ይለቀቃሉ ባለዉ መሠረት ዛሬ ተፈፍተዋል። በዛሬዉ ዕለት ከተፈቱት ከእነዚህ እስረኞች መካከል አምስቱ ሴቶች መሆናቸዉ መሰማቱን ዮሐንስ ገብር እግዚአብሔር ከአዲስ አበባ የላከልን ዘገባ ያመለክታል።

Stadtansicht von Addis Abeba Hauptstadt von Aethiopien
ምስል Imago/photothek

እስረኞቹ ይፈታሉ የተባሉበት ስፍራ ግራ ማጋባቱ

This browser does not support the audio element.

 እንዲያም ሆኖ የትኞቹ ታሳሪዎች እንደሚለቀቁ ይፋ ባለመደረጉ ቤተሰቦች እና ወዳጅ ዘመዶች እንደወትሮዉ ሁሉ እስረኛ ቤተሰቦቻቸዉን ለመጠየቅ በእስር ቤቶቹ ተገኝተዉ እንደነበር ነዉ የተሰማዉ።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW