1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የብሔራዊ ፓርቲ ምሥረታ ጉባኤ

ሐሙስ፣ ግንቦት 1 2011

ዜግነትን እና ማኅበራዊ ፍትሕን መሠረት ያደረገ ሀገር አቀፍ የፖለቲካ ፓርቲ መሥራች ጉባኤ ዛሬ ተጀመረ። ስድስት ኪሎ በሚገኘው የጉባኤ አዳራሽ በተከፈተው ስብሰባ ላይ ከአንድ ሺህ ሁለት መቶ በላይ ከተለያዩ ወረዳዎች የተወከሉ አባላት እንደተሳተፉ የጉባኤው አዘጋጆች ለዶይቼ ቬለ DW ገልጸዋል።

Oppositionsparteien Äthiopien
ምስል DW/Y. Gebreegziabher

ጉባኤው ነገ የአመራር አካላቱን እንደሚመርጥ ይጠበቃል

This browser does not support the audio element.

 ጉባኤው በዛሬው ዕለት ሕገ ደንቡን የሚያጸድቅ ሲሆን በነገው ዕለት ደግሞ የፓርቲው አርማ እና የአመራር አባላት ምርጫ ያካሂዳል ተብሎ ይጠበቃል። ጉባኤው አርበኞች ግንቦት ሰባትን ጨምሮ ራሳቸውን ያከሰሙ ሰባት ፓርቲዎች የተሰባሰቡበት ነው። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ከአዲስ አበባ አጭር ዘገባ ልኮልናል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW