የብሩንዲ የፖለቲካ ቀውስ ፥ የአፍሪቃ ዋንጫ አስተናጋጅ9 ጥር 2007ቅዳሜ፣ ጥር 9 2007ለሳምንታት የዘለቀ ደም አፋሳሽ አመፅ መካከለኛው አፍሪቃ የምትገኘው ሀገር፤ ብሩንዲን አጨናንቋል።የሀገሪቱ ጦር ከአማፂያን ጋር እየተታኮሰ በርካታ ሰዎች መሞታቸውም ተረጋግጧል። ከዚህም በተጨማሪ ማንነታቸው ያልታወቁ እና የወታደር የደንብ ልብስ የለበሱ ሰዎች በርካታ የመንግሥት ፓርቲ አባሎችን መግደላቸው ተሰምቷል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያ