1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የብሪታኒያ ልገሳ እና ዚምባቡዌ

ዓርብ፣ ጥቅምት 6 2002

የብሪታንያ መንግስት ለዚምባቡዌ አንድ መቶ ሚሊዮን ዶላር ማለትም 61ሚሊዮን ፓዉንድ ርዳታ እንደሚሰጥ ትናንት አስታወቀ።

የጥምር መንግስት ዉልምስል AP

ብሪታኒያ ለረዥም ዓመታት ዚምባቡዌ ላይ ማዕቀብ ጥላ ቆይታለች። አሁን እጇን የተፈታዉ በፕሬዝደንት ሙጋቤና በጠቅላይ ሚኒስትር ሻንጊራይ ፓርቲዎች የተመሠረተዉ የጣምራ መንግስት ዉቼት እንዲያመጣ ለማበረታታት እንደሆነ ይነገራል።

ድልነሳ ጌታነህ/ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW