1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የብሪታንያ ህዝበ ውሳኔ

ማክሰኞ፣ ሰኔ 7 2008

ህዝበ ውሳኔውየሚካሄደው የብሪታንያ ጨቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሩን ባለፈው ዓመት በብሪታኒያ ምርጫ በተካሄደበት ወቅት እርሳቸው እና ፓርቲያቸው ካሸነፉ ብሪታንያ የአውሮጳ ህብረት አባል ሆና ትዝለቅ ወይም አትዝለቅ የሚለውን ምርጫ ለህዝቡ አቀርባለሁ ባሉት መሠረት ነው ።

Brexit Symbolbild EU Flagge Union Jack Europäische Union
ምስል Imago

[No title]

This browser does not support the audio element.

ብሪታንያ በአውሮጳ ህብረት አባልነት ትቀጥል ወይም አትቀጥል በሚል በቀረበለት ምርጫ ላይ የብሪታንያ ህዝብ በሚቀጥለው ሳምንት ሐሙስ ድምፅ ይሰጣል ። ይኽው ህዝበ ውሳኔ የሚካሄደው የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ካሜሩን ባለፈው ዓመት በብሪታኒያ ምርጫ በተካሄደበት ወቅት እርሳቸው እና ፓርቲያቸው ካሸነፉ ብሪታንያ የአውሮጳ ህብረት አባል ሆና ትዝለቅ ወይም አትዝለቅ የሚለውን ምርጫ ለህዝቡ አቀርባለሁ ባሉት መሠረት ነው ። ሰኔ 16፣ 2008 ዓም የሚካሄደው የዚህ ምርጫ ውጤት ከወዲሁ አጓጊ ሆኗል ። የለንደኗ ዘጋቢያችን ሃና ደምሴ ስለ ህዝበ ውሳኔው የሚሰጡ አስተያየቶችንና ብሪታንያ ከህብረቱ ብትወጣ ወይም ከህብረቱ ጋር ብትቆይ ታገኛለች የሚባለውን ጥቅምና ጉዳት በሚመለከት ተከታዩን ዘገባ አዘጋጅታለች ።

ሃና ደምሴ

ኂሩት መለሰ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW