1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

 የብሪታንያ ሕንፃዎች

ሐሙስ፣ ሰኔ 22 2009

እስካሁን በተደረገዉ ምርመራ በ37 ከተሞች የሚገኙ ከ120 በላይ ሕንፃዎች በቀላሉ በሚቀጣጠል ቁስ የተለበዱ መሆናቸዉ ተረጋግጧል።

Nach dem Hochhausbrand in London
ምስል Reuters

(Beri.London) Grenfell-Update - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ለንደን-ብሪታንያ ዉስጥ የሚገኘዉ ግዙፍ የመኖሪያ አፓርትመንት በእሳት ከጋየ ወዲሕ በመላዉ ብሪታንያ በሚገኙ ትላልቅ ሕንፃዎች ላይ የሚደረገዉ ምርመራ እንደቀጠለ ነዉ።እስካሁን በተደረገዉ ምርመራ በ37 ከተሞች የሚገኙ ከ120 በላይ ሕንፃዎች በቀላሉ በሚቀጣጠል ቁስ የተለበዱ መሆናቸዉ ተረጋግጧል።አንዳድ አካባቢ በቀላሉ በእሳት ይያዛሉ ተብለዉ በሚኖሩ ሕንፃዎች የሚኖሩ ሰዎች ከየቤታቸዉ እንዲወጡ ተነግሯቸዋል።ግሬንፊል የተሰኘዉን የለንደን ሕንፃ ባጋየዉ እሳት 80 ሰዎች መሞታቸዉ ተረጋግጧል። የለንደንዋ ወኪላችን ሐና ደምሴ ዝርዝር ዘገባ ልካልናለች።

ሐና ደምሴ

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW