1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የብሪታንያ የሕግ አዉጪዎች ዉሳኔ

ሐሙስ፣ የካቲት 30 2009

የብሪታንያ የህግ አዉጪዎች የሰዉ ልጅን የሰብዓዊ መብት በማያከብሩ ግለሰቦች ላይ መንግሥት በብሪታንያ ያላቸዉ ሃብት እንዳይንቀሳቀስ የሚያስችለዉን ሕግ አወጡ።

UK | Britisches Unterhaus bestätigt Brexit
ምስል Getty Images/J. Taylor

M M T/ Beri. London (UK judges-Power to freeze assets) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

በብሪታንያ ታህታይ ምክር ቤት በሙሉ ድምጽ የጸደቁ ይኸዉ አዲስ ሕግ አምባ ገነኖች እና ሰብዓዊ መብቶችን የማያከብሩ እንደልባቸዉ ገንዘባቸዉን በብሪታንያ ለማከማቸት እና ለማንቀሳቀስ አስቸጋሪ እንዲሆን ያደርጋል ተብሎ ታምኖበታል። ከሎንደን ሃና ደምሴ ዘገባ ልካልናለች።

ሃና ደምሴ

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW