የብሪታንያ የሕግ አዉጪዎች ዉሳኔ
ሐሙስ፣ የካቲት 30 2009ማስታወቂያ
በብሪታንያ ታህታይ ምክር ቤት በሙሉ ድምጽ የጸደቁ ይኸዉ አዲስ ሕግ አምባ ገነኖች እና ሰብዓዊ መብቶችን የማያከብሩ እንደልባቸዉ ገንዘባቸዉን በብሪታንያ ለማከማቸት እና ለማንቀሳቀስ አስቸጋሪ እንዲሆን ያደርጋል ተብሎ ታምኖበታል። ከሎንደን ሃና ደምሴ ዘገባ ልካልናለች።
ሃና ደምሴ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ
በብሪታንያ ታህታይ ምክር ቤት በሙሉ ድምጽ የጸደቁ ይኸዉ አዲስ ሕግ አምባ ገነኖች እና ሰብዓዊ መብቶችን የማያከብሩ እንደልባቸዉ ገንዘባቸዉን በብሪታንያ ለማከማቸት እና ለማንቀሳቀስ አስቸጋሪ እንዲሆን ያደርጋል ተብሎ ታምኖበታል። ከሎንደን ሃና ደምሴ ዘገባ ልካልናለች።
ሃና ደምሴ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ