1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የብሪታንያ የአፍሪቃ የንግድ ኮሚሽነር የኢትዮጵያ ጉብኝት

ሰኞ፣ መስከረም 5 2012

የብሪታንያ የአፍሪቃ የንግድ ኮሚሽነር ኢማ ዌድ ስሚዝ ሃገራቸዉ ብሪታንያ በአቪየሽን ዘርፍ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በትብብር የመስራት ፍላጎት እንዳለ ገለፁ። የብሪታንያ የንግድ ልዑካንን አስከትለዉ ኢትዮጵያ የሚገኙት ኮሚሽነርዋ ዛሬ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጎብኝተዋል። ከዋና ስራ አስኪያጁ ከአቶ ተወልደ ገብረማርያም ጋርም ተወያይተዋል።

Äthiopien Britische Handelskommissarin für Afrika Emma Wade-Smith
ምስል DW/G. Tedla

ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በትብብር የመስራት ፍላጎት አለ

This browser does not support the audio element.

የብሪታንያ የአፍሪቃ የንግድ ኮሚሽነር ኢማ ዌድ ስሚዝ ሃገራቸዉ ብሪታንያ በአቪየሽን ዘርፍ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በትብብር የመስራት ፍላጎት እንዳለ ገለፁ። የብሪታንያ የንግድ ልዑካንን አስከትለዉ ኢትዮጵያ የሚገኙት ኮሚሽነርዋ ዛሬ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጎብኝተዋል፤ ከዋና ስራ አስኪያጁ ከአቶ ተወልደ ገብረማርያም ጋርም ተወያይተዋል። ኮሚሽነርዋ የአየር መንገድ ኢንዱስትሪ ጉብኝትን ቦታዉ ላይ በመገኘት የተከታተለዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ዝርዝር ዘገባ አለዉ።  

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አዜብ ታደሰ

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW