የብሪታንያ ጠ/ሚንስትር ለኢትዮጵያ አቻቸው የላኩት ደብዳቤ
ማክሰኞ፣ ጥቅምት 18 2007ማስታወቂያ
በቅርቡ ለኢትዮጵያ መንግሥት ተላልፈው የተሰጡት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ የት እንደታሰሩም ሆነ በምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ እስካሁን በግልጽ አለመታወቁ ቤተሰቦቻቸውን እና ደጋፊዎቻቸውን አሳስቦዋል። የመን አቶ አንዳርጋቸውን ለኢትዮጵያ አሳልፋ መስጠቷን ያወገዙት የመብት ተሟጋች ድርጅቶችም አቶ አንዳርጋቸው ቁም ስቅል ሊያጋጥማቸው ይችላል በሚል ስጋታቸውን በተደጋጋሚ መግለጻቸው የሚታወስ ነው። የብሪታንያ ጠቅላይ ሚንስትር ጻፉት ስለተባለው ደብዳቤ ቀደም ሲል የለንደኑን ወኪላችን ድልነሳ ጌታነህን በስልክ አነጋግሬዋለሁ።
ድልነሳ ጌታነህ
አርያም ተክሌ
ተክሌ የኋላ