የአሜሪካ ድምፅ (ቪ ኦ. ኤ) የኦሮምኛና የትግሪኛ ሥርጭት ከትናንት ጀምሮ መታወኩን (Jam መደረጉን) የራዲዮ ጣቢያዉ ባለሥልጣናት አስታወቁ።የጣቢያዉ የአፍሪቃ ክፍል ሐላፊ እንዳሉት ሥርጭቱ የታጎለዉ ከኢትዮጵያ በሚለቀቅ አዋኪ ሞገድ ነዉ።የቪ ኦ ኤ የአማርኛ ሥርጭት ከዚሕ ቀደም እንደታወከ ነዉ። የዋሽንግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ዝር ዝር ዘገባ ልኮልናል።
አበበ ፈለቀ
ነጋሽ መሐመድ
ሒሩት መለስ