የተመድ እና የወጣቶች ይዞታ9 ሐምሌ 2007ሐሙስ፣ ሐምሌ 9 2007አዲስ አበባ ዉስጥ የተሠየመዉ ዓለም አቀፍ የልማትና የገንዘብ ጉባኤ ዛሬም ለሰወስተኛ ቀን በተለያዩ ርዕሶች ላይ በተለያዩ አዳራሾች ሲነጋገር ነዉ የዋለዉ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል picture-alliance/dpaማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ በቡድን በቡድን ከሚደረገዉ ዉይይት ስለ አዳጊ ወጣቶች የተደረገዉን ዉይይት ነበር የተከታተለዉ። ከስብሰባዉ አዘጋጆች የሁለቱን ድርጅቶች ተወካዮች አነጋግሮ የሚከተለዉን ዘገባ ልኮልናል። ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ ነጋሽ መሐመድ አርያም ተክሌ