1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተመድ፤ ውሃና ሰብአዊ መብት፤

ቅዳሜ፣ ሐምሌ 24 2002

የተባበሩት መንግሥታት አጠቃላይ ጉባዔ እ ጎ አ በ 1948 ዓ ም፣ ያኔ በነበሩት 58 አባል አገሮች አጠቃላዩን ዓለም አቀፍ ሰብአዊ መብት፤ የፖለቲካን የኤኮኖሚን፤

የተባበሩት መንግሥታት፤ ውሃና ሰብአዊ መብት፤
ምስል picture-alliance/ dpa/dpaweb

የማኅበራዊ ኑሮንና የባህል መብቶችን ያጠቃለለውን መብት በድምፅ ብልጫ ማጽደቁ የሚታወስ ነው። ያ ውል ከጸደቀ ከ 62 ዓመታት በኋላከትናንት በስቲያ፤ በአሁኑ ጊዜ 192 አባል አገሮችን ያቀፈው ድርጅት በአጠቃላዩ ጉባዔ አማካኝነት፣ ውሃና ንጽህና አጠባበቅ መሠረታዊ ሰብአዊ መብቶች መሆናቸውን በድምፅ ብልጫ በማጽደቅ የማይዘነጋ ውሳኔ አስተላልፏል።

ተክሌ የኋላ

ሒሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW