የተመድ የአየር ንብረት ጉባዔ እና የአፍሪቃ አቋም6 ኅዳር 2003ሰኞ፣ ኅዳር 6 2003በቅርቡ በካንኩን ሜክሲኮ በሚካሄደው የዓለም አየር ንብረት ተመልካች ጉባዔ አፍሪቃ የተሳካ ስምምነት ይመጣል ብላ እንደማትጠብቅ አፍሪቃን ወክለው የሚደራደሩ መሪዎች ዛሬ አስታወቁ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል APማስታወቂያ ይህንን ያስታወቁት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ እና የአፍሪቃ ህብረት ኮሚሽን ፕሬዚደንት ዣን ፒንግ ናቸው። ታደሰ እንግዳው አርያም ተክሌ ሸዋዬ ለገሠ