1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ኹኔታ ላይ ተወያየ

ዓርብ፣ ነሐሴ 21 2013

በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያ አምባሳደር ታዬ አፅቀ ሥላሴ በውይይቱ ላይ ባደረጉት ንግግር የኢትዮጵያን ሁኔታ ልወስን የሚሉ የውጭ ኃይሎች ተቀባይነት አይኖራቸውም ብለዋል። የመንግሥታቱ ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶንዮ ጉቴሬዝ በበኩላቸው በጦርነቱ የሚሣተፉ ኃይላት የተኩስ አቁም እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።

USA Die Kammer des UN- Sicherheitsrats in New York
ምስል፦ Mike Segar/Reuters

የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ኹኔታ ላይ ተወያየ

This browser does not support the audio element.

የተመድ የፀጥታው ምክር ቤት በኢትዮጵያ ወቅታዊ ኹኔታ ላይ ለስምንተኛ ጊዜ ተወያየ። በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያ አምባሳደር ታዬ አፅቀ ሥላሴ በውይይቱ ላይ ባደረጉት ንግግር የኢትዮጵያን ሁኔታ ልወስን የሚሉ የውጭ ኃይሎች ተቀባይነት አይኖራቸውም ብለዋል። የመንግሥታቱ ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶንዮ ጉቴሬዝ በበኩላቸው በጦርነቱ የሚሣተፉ ኃይላት የተኩስ አቁም እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።

ታሪኩ ኃይሉ 

እሸቴ በቀለ
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW