1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የመሪዎች መልዕክት

ረቡዕ፣ መስከረም 16 2011

የዓለም አቀፉ ድርጅት ጉባኤ ከጉባኤዉ በፊት እንደተጠበቀዉ ለዩናይትድ ስቴትስ እና ለኢራን መሪዎች የመወዛገቢያ መድረክ ሆኗል።የተናጥል ወይም የግለኝነት አስተሳሰብ የሚያራምዱት የዩናያትድ ስቴትስ መሪ ዶናልድ ትራምፕ  በጋራ መርሕ ከሚያምኑት ከሌሎች ሐገራት መሪዎች ትችት አላመለጡምም።

UN Versammlung Antonio Guterres
ምስል፦ Getty Images/AFP/T. A. Clary

(Beri.WDC) UNO General versamlung - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

 

የኢትዮጵያ እና የኤርትራ፤ የኤርትራ እና የጀቡቲ መሪዎች በየሐገራቱ መሐል የቆየ ጠብ፤ ግጭታቸዉን አስወግደዉ ሠላም ለማዉረድ በቅርቡ መስማማታቸዉን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬሽ በድጋሚ አወደሱ።ጉተሬሽ ትናንት የድርጅታቸዉን ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ በንግግር ሲከፍቱ እንዳሉት ከአፍሪቃ ቀንድ  የበጎ ተስፋ ነፋስ እየነፈሰ ነዉ።የዓለም አቀፉ ድርጅት ጉባኤ ከጉባኤዉ በፊት እንደተጠበቀዉ ለዩናይትድ ስቴትስ እና ለኢራን መሪዎች የመወዛገቢያ መድረክ ሆኗል።የተናጥል ወይም የግለኝነት አስተሳሰብ የሚያራምዱት የዩናያትድ ስቴትስ መሪ ዶናልድ ትራምፕ  በጋራ መርሕ ከሚያምኑት ከሌሎች ሐገራት መሪዎች ትችት አላመለጡምም።

መክብብ ሸዋ 

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW