ቀደም ሲል ሊግ ኦፍ ኔሽን ይባል የነበረዉንና የአንደኛዉን የዓለም ጦርነት እንዳይደገም ማድረግ እንዳቃተዉ የሚተቸዉን ተቋም የተመድ እንዲተካዉ ያኔ የነበሩት 51ዱ አባል አገራት በአዉሮፓዉያኑ 1946ዓ,ም የወሰኑት ነዉ። ከ51ዱ አባል አገራት አንዷ በሆነችዉ ኢትዮጵያ መዲናም ዛሬ የድርጅቱ ምስረታ 65ኛ በዓል ታስቦ ዉሏል። ታደሰ እንግዳዉ ዘገባ አድርሶናል።
ታደሰ እንግዳው
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ