1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የተራቆተውን አከባቢውን የቀየረው ወጣት አብነት ዴላሞ

03:16

This browser does not support the video element.

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 16 2017

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በታላቁ ስምጥ ሸለቆ ጫፍ የምትገኘው ሀሚዶ ቀበሌ ቆላማ የአየር ንብረት ይስተዋልባታል ፡፡ በክልሉ ከምባታ ዞን አዲሎ ወረዳ የምትገኘው ሀሚዶ ቀበሌ ነዋሪ ለሆነው ለወጣት አርሶአደር አብነት ዴላሞ ግን ነገሮች ተስፋ አላስቆረጡትም ፡፡ ይልቁንም በቀበሌው የሚገኘውን ይዞታውን ለደን ልማትና ለአርሻ ሥራዎች አመቺ ወደሆነ ከባቢ ለመቀየር ከዓመታት በፊት የጀመረው ሥራ አሁን ላይ ውጤት ያስገኘለት ይመስላል ፡፡

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW