1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተቃዉሞ ሠልፍ በበርሊን

ረቡዕ፣ ግንቦት 20 2006

በርሊን-ጀርመን የሚሩ ኢትዮጵያዉን ባንፃሩ ኢሕአዴግ ሥልጣን የያዘበትን ሃያ ሦስተኛ ዓመት በተቃዉሞ ሠልፍ ዘክረዉታል። ሠልፈኞቹ ባለፉት ሃያ ሦስት ዓመታት የኢትዮጵያዉን ሰብአዊ መብት መረገጡን፤

ምስል DW/A. Kirchhoff

የመናገር፤የመፃፍና ሐሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት መታፈኑን ባነገቧቸዉ መፈክሮችና ባደረጓቸዉ ንግግሮች ገልፀዋል።የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል እንደዘገበዉ ሠልፈኞቹ ተቃዉሟቸዉን ያሰሙት በጀርመን የኢትዮጵያ አምባሳደር መኖሪያ ፊትለፊት ነዉ።

ይልማ ኃይለ ሚካኤ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW