1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተቃዉሞ ሰልፍ በዋሽንግተን ዲሲ

ዓርብ፣ ሐምሌ 30 2002

በዋሽንግተንና አካባቢዋ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ቻይና ለኢትዮጵያ መንግስት የምትሰጠዉን ድጋፍ እንድታቆም ጠየቁ።

ቻይናዊ የግንባታ ሠራተኛ በአዲስ አበባምስል AP

ኢትዮጵያዉያኑ አሜሪካ በሚገኘዉ የቻይና ኤምባሲ በር ላይ እንዲሁም ወደኢትዮጵያ ኤምባሲም በመሄድ ተቃዉሟቸዉን አሰምተዋል። የአፍሪቃ ጉዳዮች ባለሙያ ቻይና ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ከአፍሪቃ መሪዎች ጋር መሥራቷ በአፍሪቃ ክፍለ ዓለም ዴሞክራሲና ሰብዓዊ መብት ያላቸዉን ተስፋ ያጨልመዋል ይላሉ።

አበበ ፈለቀ፤

ሸዋዬ ለገሠ


አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW