1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተቃዋሚ ፓርቲዎች ወቀሳና ምርጫ ቦርድ

ሐሙስ፣ መጋቢት 9 2002

ኢትዮጵያ ዉስጥ በቅርቡ በሚደረገዉ ምርጫ የሚሳተፉ ተቃዋሚ ፓቲዎች በገዢዉ ፓርቲና በመንግሥት ባለሥልጣናት ይደርስብናል የሚሉትን በደል የሐገሪቱ ምርጫ ቦርድ እንደማይቀበለዉ አስታወቀ።

ምስል AP

የተቃዋሚ ፓርቲዎች አባላትና ደጋፊዎቻችን ይታሰራሉ፤ ይዋከባሉ በማለት ያማርራሉ። ምርጫ ቦርድ ግን ጉዳዩን አጣርቶ የተባለዉን ወቀሳ የሚያረጋግጥ መረጃ አለማግኘቱን አስታዉቋል። በሌላ በኩል ቦርዱ ሥለምርጫዉ ለሚዘግቡ ጋዜጠኞች ጠጣር የሥነ-ምግባር ደንብ አዉጥቷል። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዝርዝር ዘገባ አለዉ።

ታደሰ እንግዳዉ፤ ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW