የተቃዋሚ ፓርቲዎች ወቀሳና ምርጫ ቦርድ9 መጋቢት 2002ሐሙስ፣ መጋቢት 9 2002ኢትዮጵያ ዉስጥ በቅርቡ በሚደረገዉ ምርጫ የሚሳተፉ ተቃዋሚ ፓቲዎች በገዢዉ ፓርቲና በመንግሥት ባለሥልጣናት ይደርስብናል የሚሉትን በደል የሐገሪቱ ምርጫ ቦርድ እንደማይቀበለዉ አስታወቀ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል APማስታወቂያ የተቃዋሚ ፓርቲዎች አባላትና ደጋፊዎቻችን ይታሰራሉ፤ ይዋከባሉ በማለት ያማርራሉ። ምርጫ ቦርድ ግን ጉዳዩን አጣርቶ የተባለዉን ወቀሳ የሚያረጋግጥ መረጃ አለማግኘቱን አስታዉቋል። በሌላ በኩል ቦርዱ ሥለምርጫዉ ለሚዘግቡ ጋዜጠኞች ጠጣር የሥነ-ምግባር ደንብ አዉጥቷል። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዝርዝር ዘገባ አለዉ። ታደሰ እንግዳዉ፤ ነጋሽ መሐመድ ሸዋዬ ለገሠ