ውዝግቦችኢትዮጵያየተመ የሕጻናት መርጃ ድርጅት በትግራይ ለሕጻናትና ቤተሰቦቻቸው ድጋፍ እንዲደረግ ጥሪ አቀረበ02:34This browser does not support the video element.ውዝግቦችኢትዮጵያ26 የካቲት 2016ማክሰኞ፣ የካቲት 26 2016ባለፈው ሣምንት ትግራይን የጎበኙት የተባበሩት መንግሥታት ሕጻናት አድን ድርጅት (UNICEF) ምክትል ዳይሬክተር ቴድ ቻይባን ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ የከፋ ሰብአዊ ቀውስን ለማስቀረት ለሕጻናት እና ቤተሰቦቻቸው የሚቀርበውን ርዳታ እንዲያሳድግ ጥሪ አቅርበዋል። ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያ