1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የትራፊክ አደጋ በኢትዮጵያ

ረቡዕ፣ ሐምሌ 27 2008

አደጋዎቹ ፣ በተሽከርካሪዎች ጉድለት በእግረኞች እንዲሁም በአሽከርካሪዎች ቸልተኝነት እና ብቃት ማነስ እንደሚከሰቱ የመስኩ ባለሞያዎች ያስረዳሉ ።

Äthiopien veralteter LKW
ምስል፦ DW/Y. Gebreegziabher

[No title]

This browser does not support the audio element.


የኢትዮጵያ የትራፊክ አደጋ የዓለም ዓቀፉ የጤና ድርጅት የሞት መንስኤ እና አሣሣቢ ብሎ ከመደባቸው አደጋዎች አንዱ ነው ። አደጋዎቹ ፣ በተሽከርካሪዎች ጉድለት በእግረኞች እንዲሁም በአሽከርካሪዎች ቸልተኝነት እና ብቃት ማነስ እንደሚከሰቱ የመስኩ ባለሞያዎች ያስረዳሉ ። በአሁኑ ጊዜ ከቀድሞው እየጨመረ ነው ስለተባለው የኢትዮጵያ የትራፊክ አደጋ እና መፍትሄው ፀሐይ ጫኔ የሚመለከታቸውን አካላት አነጋግራ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅራለች ።
ፀሐይ ጫኔ
ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW