1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተከሳሾች ጉዳይ እና የፍርድ ቤቶች ውሎ

ማክሰኞ፣ ኅዳር 6 2009

በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ ፍርድ ቤቶች የተቃዋሚ ቡድን አባላትን፣ የጋዜጠኞችን እና የዞን ዘጠኝ ድረ ገጽ አምደኞችን  የክስ ጉዳይ ሲመለከቱ ዋሉ።

Symbolbild Justitia Justizia
ምስል picture-alliance/dpa

Ber. AA(Court hearing) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

በፀረ ሽብር ሕግ በነሀብታሙ አያሌው እና በነበቀለ ገርባ መዝገብ  የተከሰሱትን እና የዞን ዘጠኝ ድረ ገጽ አምደኞችን ጉዳይ  በተመለከተ ፍርድ ቤቶቹ ተለዋጭ ቀጠሮ ሲሰጡ፣ ባለፈው ሳምንት ጥፋተኛ በተባለው የኢትዮ ምህዳር ጋዜጠኛ ላይ የአንድ ዓመት እስራት ቅጣት በይነዋል።

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW