የተወካዮች ምክር ቤት ያጸደቀው የአሠራር ደንብ
ዓርብ፣ መስከረም 28 2008ማስታወቂያ
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሐሙስ መስከም 28 ቀን፣ 2008 ዓ. ም. ባደረገው አንደኛ መደበኛ ስብሰባ የምክር ቤቱ የመስራች እና የአንደኛ ዓመት የሥራ ዘመን ቃለ-ጉባኤንም በሙሉ ድምፅ ማፅደቁ ተጠቅሷል። የአደረጃጀት ለውጥ የተደረገው የሥራ ጫናን ለማስቀረት እንዲሁም የመንግሥት ተቋማት ላይ ክትትልና ቁጥጥር ለማድረግ መሆኑ ተጠቅሷል። ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ዝርዝር ዘገባ አለው።
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ኂሩት መለሰ