የተወካዮች ም/ቤት የ2005 በጀት
ማክሰኞ፣ ሰኔ 5 2004ማስታወቂያ
የገንዘብና የኤኮኖሚ ልማት ሚንስትር አቶ ሱፊያን አህመድ አስታውቀዋል። ኢትዮጵያ በጀመረችው የትራንስፎርሜሽን እና ዕድገት ዕቅዷ መሠረት፡ በርካታ ማህበራዊና ኤኮኖሚያዊ ልማቶች ማስመዝገቧን ሚንስትሩ አቶ ሱፊያን አህመድ ቢያመለክቱም፡ የዋጋ ግሽበትን ለመቀነስ ያደረገችው ሙከራ ግን የተፈለገውን ውጤት እንዳላስገኘ አስረድተዋል። ይሁን እንጂ፡ ተመዘገበ የተባለው የልማት ሥራ በሰዎች የኑሮ ሁኔታ ላይ ለውጥ እያመጣ አለመሆኑን ብቸኛው የተቃዋሚ እንደራሴ አቶ ግርማ ሰይፉ ገልጸዋል።
ታደሰ እንግዳው
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ