1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተገደሉት ጄኔራሎች ማንነትና ትግራይ

እሑድ፣ ሰኔ 16 2011

አዲስ አበባ ዉስጥ ደግሞ  ከመፈንቅለ መንግስቱ ሙከራ ጋር ቀጥታ ግንኙነት አለዉ በተባለ ጥቃት የኢትዮጵያ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ሰዓረ መኮንን እና ከጦሩ በጦረታ የተገለሉት ሜጄር ጄኔራል ገዛኢ አበራ ተገድለዋል

Äthiopien  Seare Mekonnen
ምስል Addis Abeba city mayor office

የተገደሉት ጄኔራሎች፣ የትግራይ መስተዳድር አስተያየት

This browser does not support the audio element.

ባሕር ዳር ዉስጥ በተሞከረዉ ክልላዊ መፈንቅለ መንግስት የአማራ ርዕሠ መስተዳድር፣ የአደረጃጃት ጉዳይ አማካሪያቸዉ ሲገደሉ፣ የክልሉ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ክፉና ቆስለዉ በሕክምና ላይ ናቸዉ።አዲስ አበባ ዉስጥ ደግሞ  ከመፈንቅለ መንግስቱ ሙከራ ጋር ቀጥታ ግንኙነት አለዉ በተባለ ጥቃት የኢትዮጵያ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ሰዓረ መኮንን እና ከጦሩ በጦረታ የተገለሉት ሜጄር ጄኔራል ገዛኢ አበራ ተገድለዋል።የመቀሌዉ ወኪላችን ስለ ሁለቱ ጄኔራሎች ማንነት ስለ ትግራይ ክልል መግለጫ ያጠናቀረዉ ዘገባ አለን።

ሚሊዮን ኃይለስላሴ

ነጋሽ መሐመድ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW