የተገደሉት ጄኔራሎች ማንነትና ትግራይ
እሑድ፣ ሰኔ 16 2011ማስታወቂያ
ባሕር ዳር ዉስጥ በተሞከረዉ ክልላዊ መፈንቅለ መንግስት የአማራ ርዕሠ መስተዳድር፣ የአደረጃጃት ጉዳይ አማካሪያቸዉ ሲገደሉ፣ የክልሉ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ክፉና ቆስለዉ በሕክምና ላይ ናቸዉ።አዲስ አበባ ዉስጥ ደግሞ ከመፈንቅለ መንግስቱ ሙከራ ጋር ቀጥታ ግንኙነት አለዉ በተባለ ጥቃት የኢትዮጵያ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል ሰዓረ መኮንን እና ከጦሩ በጦረታ የተገለሉት ሜጄር ጄኔራል ገዛኢ አበራ ተገድለዋል።የመቀሌዉ ወኪላችን ስለ ሁለቱ ጄኔራሎች ማንነት ስለ ትግራይ ክልል መግለጫ ያጠናቀረዉ ዘገባ አለን።
ሚሊዮን ኃይለስላሴ
ነጋሽ መሐመድ
እሸቴ በቀለ