1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተጠናቀቀው የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት የስራ ዘመን

ሐሙስ፣ ሰኔ 30 2003

አራተኛው የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አንደኛ የስራ ዘመኑን ዛሬ አጠናቋል።

ምስል DW

99 .6 በመቶ የአንድ ፓርቲ አባላትን ያቀፈው ይኽው ምክር ቤት ታደሰ እንግዳው ከአዲስ አበባ እንደዘገበው የህዝብን ትኩረት የሳበ ክርክር ወይም ልዩነት የተንፀባረቀበት ነበር ማለት አይቻልም። በዚህ የተነሳም የመገናኛ ብዙሀንን ትኩረት መሳብ አልቻለም። ይህና ሌሌችም በምክር ቤቱ አባላት እንደ ጉደለት የታዩ ነጥቦች በዛሬው የመዝጊያ ስብሰባ ላይ ተነስተዋል። ታደሰ እንግዳው በምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ ተገኝቷል። የአባላቱን አስተያየትም ጠይቋል ።

ታደሰ እንግዳው

ሂሩት መለሰ

ሸዋዮ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW