የተጠናቀቀው የዓለም የንግድ ድርጅት ጉባኤ26 ሐምሌ 1996ሰኞ፣ ሐምሌ 26 1996በስዊዘርላንድ ጄኔቫ ሲካሄድ የሰነበተው የዓለም የንግድ ድርጅት ጉባኤ በአባል ሃገራት መካከል ያለመግባባት ልዩነት ፈጥሮ በቆዩ ጉዳዮች ላይ በመስማማት ትናንት ተጠናቀቀ ። በስምምነቱ መሰረት ለግብርና የኤኮኖሚ ዘርፍ ድጎማ ሲሰጡ እና እንዲሰጥ ግፊት ሲያደርጉ የነበሩ በእንዱስትሪ የበለፀጉ ሃገራት ልገሳውን ለማቆም እና ግዴታውንም ለመቀነስ ተስማምተዋል ። የዓለም የንግድ ድርጅት ትናንት ከስምምነት የደረሰበት ውሳኔ በበርካታ ሃገራት ዘንድ እየተሞገሰ ነማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያው ። በሌላ በኩል የስምምነቱ ተፈጻሚነት ውል አልተበጀለትም የሚሉ ወገኖች አሉ ።