1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተጭበረበሩ የመመረቂያ ጽሑፎች፣

ዓርብ፣ ሰኔ 8 2004

በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በአውቀት ባህር ተጠምቆ፣ ለመመረቅ እንደየደረጃው የመጀመሪያ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ(ሲኔር ኢሴይ)እንዲሁም የሁለተኛ ደረጃ መመረቂያ ጽሑፍ (ቲሲስ) እንደየአስፈላጊነቱ ደግሞ አነስተኛ ፕሮጀክቶችን መሥራት ግድ ይላል።

Schwarzer Doktorhut auf weißem Hintergrund. Eingestellt am 2.3.2011. Copyright: Bilderbox / Montage DW.
ምስል bilderbox/Montage DW

እነዚህ፣ ለአንድ ተማሪ፤ መመረቅ ወይም አለመመረቅ ወሳኝነት ያላቸው ጽሑፎች፣ግን በአብዛኛው በተማሪው ጥረት የሚሠሩ ሳይሆን ፣ ገንዘብ ተከፍሎ በሌላ ሰው ፣ አለያም ከአንድ ዩንቨርስቲ ወደ ሌላው በቅብብሎሽ፤ ስምና ፣ ዓመተ-ምኅረት ተቀይሮ የሚቀርቡ ናቸው። በተለያዩ የኀላፊነት እርከኖች የሚገኙ ባላሥልጣናት ጭምር የዚህ ችግር ሰለባዎች መሆናቸውን መታዘባችን ደግሞ ይላል ፣ የድሬዳዋው ዘጋቢአችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ፣ የችግሩን ስፋትና ጥልቀት የሚያመልክት ነው።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ተክሌ የኋላ

ነጋሽመሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW