1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተፈናቃዮች ችግር

ረቡዕ፣ ግንቦት 15 2010

ከአማራ መስተዳድር ተፈናቅለዉ ትግራይ መስተዳድር ሁመራ ሠፍረዉ የነበሩ ነዋሪዎች ወደ ሱዳን ሊሰደዱ ሲሞክሩ ተያዙ።ተፈናቃዮቹ በስልክ እንዳስታወቁት ወደ ሱዳን ለመሰደድ የወሰኑት የሰፈሩበትም ሆነ የተፈናቀሉበት  አካባቢ ባለሥልጣናት እርዳታ እና ድጋፍ ሥለነፈጓቸዉ ነዉ

Karte Äthiopien Amhara, Tigray, Oromia Englisch

(Beri.AA) Displaced people in Humera - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ከአማራ መስተዳድር ተፈናቅለዉ ትግራይ መስተዳድር ሁመራ ሠፍረዉ የነበሩ ነዋሪዎች ወደ ሱዳን ሊሰደዱ ሲሞክሩ ተያዙ።ተፈናቃዮቹ በስልክ እንዳስታወቁት ወደ ሱዳን ለመሰደድ የወሰኑት የሰፈሩበትም ሆነ የተፈናቀሉበት  አካባቢ ባለሥልጣናት እርዳታ እና ድጋፍ ሥለነፈጓቸዉ ነዉ።ወደ ሱዳን ሊሻገሩ ሲሞክሩ የተያዙት ተፈናቃዮች ከ240 ይበልጣሉ።የተፈናቀሉበት ምክንያት ግን በዉል አልተገለጠም።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሰ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW