1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የተፈናቃዮች አቤቱታ በአማራ ክልል

ዓርብ፣ ሚያዝያ 8 2013

ከኢትዮ ሱዳን የድንበር ግጭት ጋር ተያይዞ በሱዳን የተለያዩ ግዛቶች ይኖሩ የነበሩ ኢትዮጵያውያን ከሚኖሩባቸው አካባቢዎች እንዲወጡ እየተደረጉ መሆኑን አመለከቱ።

Grenzstreit zwischen Äthiopien und Sudan I Metema Stadt
ምስል፦ Alemenew Mekonnen/DW

በኢትዮ ሱዳን የድንበር ግጭት የተፈናቀሉ ናቸው

This browser does not support the audio element.

ከኢትዮ ሱዳን የድንበር ግጭት ጋር ተያይዞ በሱዳን የተለያዩ ግዛቶች ይኖሩ የነበሩ ኢትዮጵያውያን ከሚኖሩባቸው አካባቢዎች እንዲወጡ እየተደረጉ መሆኑን አመለከቱ። ከተለያዩ የሱዳን ግዛቶች ወደ መተማ የገቡት እነዚህ ወገኖች አስፈላጊው ድጋፍ እንዳልተደረገላቸውም እየተናገሩ ነው፡፡ በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ዞን የመተማ ከተማ አስተዳደር ቅሬታው ትክክል መሆኑን ሲያረጋግጥ፤ የዞኑ አደጋ መከላከል መሥሪያ ቤት በበኩሉ ድጋፍ ለማድረግ ተዘጋቻለሁ እያለ ነው።

 ዓለምነው መኮንን

ሸዋዬ ለገሠ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW