1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የታሊባን ድልና አዉሮጶች

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 11 2013

ዩናይትድ ስቴትስ በመራችና ባዘዘችዉ ጦርነት በርካታ ወታደሮቻቸዉን ያሳተፉት የአዉሮጳ መንግስታት ጦሩ ከአፍቃኒስታን ለቅቆ እንዲወጣ የወሰኑትን የአሜሪካዉን ፕሬዝደት ጆ ባይደንን እየወቀሱ ነዉ።

Weltspiegel 19.05.2021 | Deutschland Leipzig | Bundeswehr, Flug aus Afghanistan
ምስል Jens Schlueter/Getty Images

የዩናይትድ ስቴትስ ዉሳኔ፣ የታሊባን ድልና አዉሮጶች

This browser does not support the audio element.

 

ዩናይትድ ስቴትስ መራሹ ጦር ለ20 ዓመት ያክል የተዋጋዉ የአፍቃኒስታኑ የቀድሞ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን ታሊባን ባልተጠበቀ ፍጥነትን ርዕሠ-ከተማ ካቡልን መቆጣጠሩ ዛሬም እያነጋገረ ነዉ።ዩናይትድ ስቴትስ በመራችና ባዘዘችዉ ጦርነት በርካታ ወታደሮቻቸዉን ያሳተፉት የአዉሮጳ መንግስታት ጦሩ ከአፍቃኒስታን ለቅቆ እንዲወጣ የወሰኑትን የአሜሪካዉን ፕሬዝደት ጆ ባይደንን እየወቀሱ ነዉ።አንዳድ የአዉሮጳ ፖለቲከኞችና መሪዎች የአዉሮጳ ሕብረት በሕብረቱ የሚታዘዝና የሚመራ የመከላከያ ኃይል እንዲመሰርት እየጠየቁም ነዉ።

ገበያዉ ንጉሴ

ነጋሽ መሐመድ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW