1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የታላላቅ ሐይቆች ሃገራት ትብብር

ረቡዕ፣ ነሐሴ 27 2007

ሰሞኑን አዲስ አበባ ውስጥ የሃገራቱ ውሳኔ ሰጭ አካላት የምጣኔ ሃብት ባለሞያዎችና ባለሃብቶች ባካሄዱት ምክክር በካባቢው ችግሮች ወደ ግጭት እንዳያመሩ ሃገራቱ ለልማትና ለመዋዕለ ንዋይ ፍሰት ትኩረት እንዲሰጡ ጥሪ ቀርቧል ።

Karte Steinmeier Afrika Februar 2015 DR Kongo Ruanda Kenia Englisch

[No title]

This browser does not support the audio element.


ግጭቶች የሚፈራረቁባቸው የታላላቅ ሐይቆች አካባቢ ሃገራት በልማትና በምጣኔ ሃብት ትስስር ላይ እንዲያተኩሩ ተጠየቁ ። ሰሞኑን አዲስ አበባ ውስጥ የሃገራቱ ውሳኔ ሰጭ አካላት የምጣኔ ሃብት ባለሞያዎችና ባለሃብቶች ባካሄዱት ምክክር በካባቢው ችግሮች ወደ ግጭት እንዳያመሩ ሃገራቱ ለልማትና ለመዋዕለ ንዋይ ፍሰት ትኩረት እንዲሰጡ ጥሪ ቀርቧል ። ከሃገራቱ አንዳንዶቹ ባለፉት 10 ዓመታት የማይናቁ የኤኮኖሚ እድገቶች ማስመዝገባቸውና የያዙት አቅጣጫም የሚያበረታታ መሆኑ ተገልጿል ። ዝርስሩን የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ልኮልናል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ኂሩት መለሰ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW