1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

የኅዳሴ ግድብ ከሚገኝበት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ነዋሪዎች አስተያየት

ነጋሣ ደሳለኝ
ማክሰኞ፣ ጳጉሜን 4 2017

የታላቁ ኅዳሴ ግድብ ዛሬ ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ እና የተለያዩ አፍሪካ መሪዎች እና ከፍተኛ ባለሥልጣናት በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተመርቀዋል።

የአሶሳ ከተማ
የታላቁ ኅዳሴ ግድብ መመረቅን አስመልክተው ግድቡ የሚገኝበት የቤንሻንጉል ክልል የአሶሳ ነዋሪዎች ደስታቸውን ገልጸዋልምስል፦ Negassa Desalegn/DW

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ነዋሪዎች አስተያየት

This browser does not support the audio element.

 

የታላቁ ኅዳሴ ግድብ ዛሬ ጠቅላይ ሚኒስቴር አብይ አህመድ እና የተለያዩ አፍሪካ መሪዎች እና ከፍተኛ ባለሥልጣናት በተገኙበት በታላቅ ድምቀት ተመርቀዋል። የአሶሳ ከተማ ነዋሪዎችም በግድቡ ግንባታ መጠናቀቅና ምርቃት ላይ ደስታቸውን ገልጸዋል። የግድቡ መጠናቀቅን ከአድዋ ድል ጋር በማመሳሰል የገለጹት ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች በተለይም ለክልሉ ወጣቶች እና ሕዝብ ያለው ጠቀሜታ የጎላ መሆኑን አብራርተዋል። ግድቡ ለኢትዮጵያ ኩራት መሆኑን ያወሱት ነዋሪዎቹ፣ በተለይም ወጣቶች በግድቡ አካባቢ በሚፈጠሩት የሥራ እድሎች ላይ ለመሳተፍ  ቅድመ ዝግጅት እያደረጉ እንደሚገኙም ተናግረዋል።

ነጋሳ ደሳለኝ

ሸዋዬ ለገሠ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW